ንሥኡ ለጸሎት። እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለጸሎት ተነሡ። አቤቱ ይቅር በለን
Stand up for prayer. Lord have mercy upon us.
ላም ለኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን። ከመንፈስህ ጋር
Peace be unto you all. And with Thy spirit.
ስተብቊዕ (፫ ጊዜ)፤ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፫ቱ አሐዱ (፫ ጊዜ)
እንስገድ (፫ ጊዜ)፤ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሦስት ሲሆኑ አንድ ለሆኑት እንሰግዳለን (፫ ጊዜ)
Let's worship (to be repeated thrice). The Father and the Son and the Holy Spirit, three in one. (to be repeated thrice)
ላም ለኪ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ማኅደረ መለኮት
ሰላም ላንቺ ይሁን፤ የመለኮት ማደሪያ የሆንሽ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
Peace be unto thee: Holy church, dwelling-place of the Godhead.
እሊ ለነ ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ አንቲ ውእቱ፦
ለምኚልን፤ አምላክን የወለድሽ ድንግል ማርያም፤ አንቺ ነሽ፦
Ask for us: Virgin Mary, mother of God, Thou art:
ዕጠንት ዘወርቅ እንተ ፆርኪ ፍሕመ እሳት ቡሩክ ዘነሥአ እመቅደስ
ብሩክ ከአምልኮ ቤት የተቀበላትን የእሳት ፍም የተሸከምሽ የወርቅ ጥና አንቺ ነሽ፤
the golden censer which didst bear the coal of fire which the blessed took from the sanctuary,
ይሠሪ ኃጢአተ ወይደመስስ ጌጋየ ዘውእቱ ቃለ እግዚአብሔር ዘተሰብአ እምኔኪ ዘአዕረገ ለአቡሁ ርእሶ ዕጣነ ወመሥዋዕተ ሥሙረ።
ኃጢአትን የሚያስተሰርይና በደልን የሚያጠፋ፤ እሱም ካንቺ ሰው የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ነው፤ ራሱን ለዓለሙ ሁሉ መዳን መዓዛው ያማረ መሥዋዕት አድርጎ ለአባቱ ያቀረበ።
and which forgiveth sin and blotteth out error, who is God's Word that was made man from thee, who offered Himself to his Father for incense and an acceptable sacrifice.
ሰግድ ለከ ክርስቶስ ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ ወመንፈስከ ቅዱስ ማሕየዊ እስመ መጻእከ ወአድኃንከነ።
ክርስቶስ ሆይ፤ ከቸር ሰማያዊ አባትህና ሕይወትን ከሚሰጥ ከመንፈስ ቅዱስ ጋርም እንሰግድልሃለን፤ መጥተህ አድነኸናልና።
We worship Thee, Christ, with thy good heavenly Father and thy Holy Spirit, the life-giver, for Thou didst come and save us.
ንሥኡ ለጸሎት። እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለጸሎት ተነሡ። አቤቱ ይቅር በለን
Stand up for prayer. Lord have mercy upon us.
ላም ለኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን። ከመንፈስህ ጋር
Peace be unto you all. And with Thy spirit.
ብሐት ወክብር ለሥላሴ ቅዱስ ይደሉ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በኵሉ ጊዜ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ለቅዱስ ሥላሴ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሁል ጊዜ ክብር ምስጋና ይገባቸዋል፤ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን
Glory and honor are meet to the Holy Trinity, the Father and the Son and the Holy Spirit at all times. Both now and ever and world without end. Amen
ባብ ዘመልእክተ ጳውሎስ ሐዋርያ ኀበ ሰብአ ቆሮንቶስ ቀዳማይ ምዕራፍ ፲፭ ቁጥር ፩።
ከቆሮንቶስ ሰዎች የተጻፈው አንደኛው የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ምዕራፍ ፲፭ ቁጥር ፩ ይነበባል።
Reading the 1st. Epistle of St. Paul the Apostle to the Corinthians 15:1
ዱስ ሐዋርያ ጳውሎስ ሠናይ መልእክተኛ ፈዋሴ ድውያን ዘተወክፈ አክሊለ ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ ከመ ያድኅን ነፍሳተነ በብዝኃ ምሕረቱ ወበሣሕሉ በእንተ ስሙ ቅዱስ።
የአክሊልን ቅቡል የሆንክ የታመሙትን የምትፈውስ የክርስቶስ መልእክተኛ የሆንክ ቅዱስ ሐዋርያ ጳውሎስ ሆይ፤ በምሕረቱ ብዛት ነፍሳችንን ያድን ዘንድ ስለ እኛ ለምንልን።
Holy Apostle Paul, good messenger, healer of the sick, who hast received the crown, ask and pray for us in order that he may save our souls in the multitude of his mercies and in his pity for his holy name's sake.
ንሥኡ ለጸሎት። እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለጸሎት ተነሡ። አቤቱ ይቅር በለን
Stand up for prayer. Lord have mercy upon us.
ላም ለኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን። ከመንፈስህ ጋር
Peace be unto you all. And with thy spirit.
ባብ ዘመልእክተ ዮሐንስ ወልደ ዘብዴዎስ ሐዋርያ ቀዳማይ ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፩። ኦ አኃውየ ኢታፍቅሩሃ ለዛቲ ዓለም ወኢዘውስቴታ እስመ ዓለምኒ የኃልፍ ወፍትወታኒ የኃልፍ ኵሉ ኃላፊ ውእቱ።
የዮሐንስ ሐዋርያ መጀመሪያ መልእክት ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፩ ይነበባል። ወንድሞቼ ሆይ ይህንን ዓለም አትውደዱ በዓለሙ ውስጥ ያለውንም። ዓለሙ ያልፋል ፈቃዱም ያልፋል ሁሉም ኃላፊ ነውና።
Reading the 1st. Epistle of John 1:1
ዱስ ሥሉስ ዘዕሩይ ሕላዌከ ዕቀብ ማኅበረነ በእንተ ቅዱሳን ኅሩያን አርዳኢከ ናዝዘነ በምሕረትከ በእንተ ስምከ ቅዱስ።
በባሕርይህ አንድ የምትሆን ልዩ ሦስትነት ሆይ፤ ስለተመረጡት ቅዱሳን ደቀ መዛሙርትህ ስትል አንድነታችንን ጠብቅ፤ ስለ ቅዱስ ስምህም በቸርነትህ አጽናን።
Holy con substantial Trinity, preserve our congregation for Thy holy elect disciples' sake: comfort us in Thy mercy, for Thy holy name's sake.
ንሥኡ ለጸሎት። እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለጸሎት ተነሡ። አቤቱ ይቅር በለን
Stand up for prayer. Lord have mercy upon us.
ላም ለኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን። ከመንፈስህ ጋር
Peace be unto you all. And with Thy spirit.
ባብ ዘግብረ ሐዋርያት ምዕራፍ ፳፫ ቁጥር ፩። መልአ ወተለዐለ ቃለ እግዚአብሔር ወበዝኃ ውስተ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወአዕላፈ አዕላፋት እለ አመኑ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።
የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፳፫ ቁጥር ፩ ይነበባል። የእግዚአብሔር ቃል ፈጽሞ ሞላ ከፍ ከፍም አለ። በቅድስት ቤተ ክርስቲያንም በዛ ተጨመረ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑት ምዕመናን በዙ ለዘላለሙ አሜን።
Reading the Acts of the Apostles 23:1
ዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ አምላክ አብ አኃዜ ኵሉ
ሁሉን የያዝህ አብ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ነህ
Holy Holy Holy art Thou, only-begotten Son,
ዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ወልድ ዋሕድ ዘአንተ ቃለ አብ ሕያው
ሕያው የአብ ቃል የምትሆን ወልድ ዋሕድ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ነህ።
Holy Holy Holy art Thou, only-begotten Son, who art the Word of the living Father.
ዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ መንፈስ ቅዱስ ዘተአምር ኵሎ
ሁሉን የምታውቅ መንፈስ ቅዱስ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ነህ።
Holy Holy Holy art Thou, Holy Spirit who knowst all things.
ንሥኡ ለጸሎት። እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለጸሎት ተነሡ። አቤቱ ይቅር በለን
Stand up for prayer. Lord have mercy upon us.
ላም ለኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን። ከመንፈስህ ጋር
Peace be unto you all. And with thy spirit.
ፈሥሒ ኦ ዘእምኔኪ ንስእል ድኅነተ ኦ ቅድስት ምልዕተ ክብር። ተፈሥሒ።
ደኅንነትን የምንለምንብሽ ክብርን የተሞላሽ ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ። ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O thou of whom we ask healing, O holy full of honor. Rejoice.
ንግል ወላዲተ አምላክ እመ ክርስቶስ አዕርጊ ጸሎተነ ውስተ አርያም ኀበ ፍቁር ወልድኪ ከመ ይሥረይ ለነ ኃጢአተነ። አሜን።
ሁልጊዜ ድንግል የምትሆኚ አምላክን የወለድሽ የክርስቶስ እናት ሆይ፤ ኃጢአታችንን ያስተሰርይልን ዘንድ ወደ ልጅሽ ወደ ወዳጅሽ ወደ ላይ ጸሎታችንን አሳርጊ። አሜን።
Ever-Virgin, parent of God, mother of Christ, offer up our prayer on high to thy beloved Son that He may forgive us our sin. Amen.
ፈሥሒ ኦ ዘወለድኪ ለነ ብርሃነ ጽድቅ አማናዊ ክርስቶስ አምላክነ። ተፈሥሒ።
በእውነት የእውነት ብርሃን የሚሆን አምላካችንን ክርስቶስን የወለድሽልን (ንጽሕት) ሆይ ደስ ይበልሽ። ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O thou who didst bear for us the very light of righteousness, even Christ our God. Rejoice.
ጽሕት ድንግል ሰአሊ ለነ ኀበ እግዚእነ ከመ ይገብር ምሕረተ ለነፍሳተነ ወይሥረይ ለነ ኃጢአተነ። አሜን።
ንጽሕት ድንግል ሆይ፤ ለነፍሳችን ይቅርታን ያደርግ ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሰርይልን ዘንድ ወደ ጌታችን ለምኚልን። አሜን።
O Virgin pure, plead for us unto our Lord that He may have mercy upon our souls and forgive us our sin. Amen.
በኒ እገብር ፍሬ ዘያሠምረከ ከመ አስተርኢ በስብሐቲከ ወአሕየው ላዕለ እንዘ እገብር ዘዚአከ ፈቃደ፤
በጌትነትህ እንድገለጽ ደስ የሚያሰኝህን ፍሬ አፈራ ዘንድ ስጠኝ፤ የአንተንም ፈቃድ እየሠራሁ እኖር ዘንድ ስጠኝ፤
Grant me to bring forth fruit that shall be well pleasing unto Thee, to the end that I may appear in Thy glory and live unto Thee doing Thy will.
ተአምኖ እጼውዐከ አብ ወእጼውዕ መንግሥተከ ይትቀደስ እግዚኦ ስምከ ባዕሌነ እስመ ኃያል አንተ እኩት ወስቡሕ ወለከ ስብሐት ለዓለመ ዓለም
በማመን አባት ብዬ እጠራሃለሁ፤ አቤቱ ስምህ በእኛ ላይ ይመስገን፤ ምስጉን ክቡር የምትሆን ኃያል አንተ ነህና ለአንተ ክብር ይገባሃል ለዘላለሙ
In faith, I call upon Thee, Father, and call upon Thy Kindom; hallowed, Lord, be Thy name upon us, for mighty art Thou, praised and glorious, and to Thee be glory, world without end.
ስመ ኃያል አንተ እኩት ወስቡሕ ወለከ ስብሐት ለዓለመ ዓለም
ኃያል አንተ ነህና ለአንተ ክብር ይገባሃል ለዘላለሙ
... for Mighty art Thou, praised and glorious, and to Thee be Glory, for ever and ever.
አኵቶ ለእግዚአብሔር ቅድሳቶ ነሢአነ ከመ ለሕይወተ ነፍስ ይኩነነ ፈውሰ ዘተመወነ ንስእል ወንትመሐፀን እንዘ ንሴብሕ ለእግዚአብሔር አምላክነ።
ሥጋውን ደሙን ተቀብለን እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ከነፍሳችን አፈዋወር መድኃኒት ይሆን ዘንድ የተቀበልን እኛ አምላካችንን እግዚአብሔርን እያመሰገንን እንለምናለን፤ አደራም እንላለን
We thank God for that we have partaken of His Holy things; we pray and trust that that which we have received may be healing for the life of the soul while we glorify the Lord our God.
ልዕለከ ንጉሥየ ወአምላክየ ወእባርክ ለስምከ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም።
ንጉሤና ፈጣሪዬ ሆይ፤ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ቅዱስ ስምህንም ለዘላለሙ አመሰግናለሁ
I will extol Thee, my King and my God, and I will bless Thy name for ever and ever.
ቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን
Our Father Thou art in heaven, lead us not, Lord, into temptation.
መጦነ እምሥጋሁ ቅዱስ ወእምደሙ ክቡር ለክርስቶስ
ከክርስቶስ ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ ተቀበልን
We have received of the Holy Body and the precious Blood of Christ.
ሎ አሚረ እባርከከ ወእሴብሕ ለስምከ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም።
ዘወትር አመሰግንሃለሁ፤ ቅዱስ ስምህን ለዘላለሙ አመሰግናለሁ
Every day will I bless Thee, and I will praise Thy name for ever and ever.
ቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን
Our Father Thou art in heaven, lead us not, Lord, into temptation.
ናእኵቶ ይደልወነ ከመ ንሳተፍ ምሥጢረ ክብርተ ወቅድስት
ክብርት ቅድስት የምትሆን ምስጢርን እንካፈል ዘንድ ለበቃን እናመሰግነው ይገባል
And let us give thanks unto him that make us meet to communicate in the precious and holy mystery.
ብሐተ እግዚአብሔር ይናገር አፉየ ወኵሉ ዘሥጋ ይባርክ ለስሙ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም።
አንደበቴ የእግዚአብሔርን ምስጋና ይናገራል፤ የሥጋ ፍጥረትም ሁሉ ቅዱስ የሚሆን ስሙን ያመሰግናል ለዘላለሙ
My mouth shall speak the praise of the Lord, and let all flesh bless His Holy name for ever and ever.
ቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን
Our Father Thou art in heaven, lead us not, Lord, into temptation.
ግመኛም ሁሉን የሚይዝ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን እንማልደዋለን... ዲያቆን፦ ጸልዩ።
ደግመኛም ሁሉን የሚይዝ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን እንማልደዋለን... ዲያቆን፦ ጸልዩ።
Again we supplicate the almighty God, Father of our Lord and our Saviour Jesus Christ… Deacon: Pray ye.
ዎን አቤቱ የሁሉ አምላክ ነህ፤ አዎን አቤቱ የሁሉ ንጉሥ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የያዝህ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትገዛ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምታድን ነህ
አዎን አቤቱ የሁሉ አምላክ ነህ፤ አዎን አቤቱ የሁሉ ንጉሥ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የያዝህ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትገዛ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምታድን ነህ
Yea Lord, Thou art the God of all. Yea Lord, Thou art the King of all. Yea Lord, Thou art the Almighty. Yea Lord, Thou art the Governor of all. Yea Lord, Thou art the Savior of all.
ዎን አቤቱ የሁሉ ገዢ ነህ፤ አዎን አቤቱ የሁሉ መድኃኒት ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትጠብቅ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትመግብ ነህ
አዎን አቤቱ የሁሉ ገዢ ነህ፤ አዎን አቤቱ የሁሉ መድኃኒት ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትጠብቅ ነህ፤ አዎን አቤቱ ሁሉን የምትመግብ ነህ
Yea Lord, Thou art the Judge of all. Yea Lord, Thou art the Life giver of all. Yea Lord, Thou art the Keeper of all. Yea Lord, Thou art the Nourisher of all.
ልጅህን ሥጋ ከእኛ ሥጋ ጋር አንድ እንዳደረግህ ያንተን መሢሕ ደምም ከእኛ ደም ጋር አንድ እንዳደረግህ እንዲሁ አንተን መፍራትን በልቦናችን፤ በጎ አምልኮትህንም በሕሊናችን ጨምር
የልጅህን ሥጋ ከእኛ ሥጋ ጋር አንድ እንዳደረግህ ያንተን መሢሕ ደምም ከእኛ ደም ጋር አንድ እንዳደረግህ እንዲሁ አንተን መፍራትን በልቦናችን፤ በጎ አምልኮትህንም በሕሊናችን ጨምር
As Thou didst join the body of Thy Son with our body, and Thou didst mix the blood of Thy Messiah with our blood, so put Thy fear in our heart and the beauty of Thy worship in our mind.
ጋውያን የምንሆን እኛ ግን የሥጋን ሕግ እናስባለን፤ የሥጋንም ሥራ እንሠራለን፤ በሥጋ መንገድም እንሄዳለን፤ አንተ ግን የመንፈስን ሥራ አስተምረን፤ የመንፈስንም ሕግ አስረዳን፤ የመንፈስንም መንገድ ምራን
ሥጋውያን የምንሆን እኛ ግን የሥጋን ሕግ እናስባለን፤ የሥጋንም ሥራ እንሠራለን፤ በሥጋ መንገድም እንሄዳለን፤ አንተ ግን የመንፈስን ሥራ አስተምረን፤ የመንፈስንም ሕግ አስረዳን፤ የመንፈስንም መንገድ ምራን
We who are carnal, mind the things of the flesh and do the works of the flesh and walk in the way of the flesh. But do thou teach us the work of the Spirit and make us understand the law of the Spirit and lead us to the way of the Spirit.
ኛን ኃጥአንን ብትምረን ያን ጊዜ መሐሪ ትባላለህና፤ ጻድቃንን ግን ከሥራቸው የተነሣ ትወዳቸዋለህ፤ እንደ ጽድቃቸውም ትሰጣቸዋለህ
እኛን ኃጥአንን ብትምረን ያን ጊዜ መሐሪ ትባላለህና፤ ጻድቃንን ግን ከሥራቸው የተነሣ ትወዳቸዋለህ፤ እንደ ጽድቃቸውም ትሰጣቸዋለህ
Because if Thou pity us, we sinners, then Thou wilt be called compassionate. Thou pities the righteous because of their works and dost recompense them according to their righteousness.
ቀደመ በደላችንን አታስብብን፤ አቤቱ ይቅርታህ ፈጥኖ ይድረስልን፤ ወደ አንተ እንጮሃለን፤ ወደ አንተ እናለቅሳለን፤ ወደ አንተ እንማለላለን ለዘላለሙ፤ ሕዝብ፦ አሜን
የቀደመ በደላችንን አታስብብን፤ አቤቱ ይቅርታህ ፈጥኖ ይድረስልን፤ ወደ አንተ እንጮሃለን፤ ወደ አንተ እናለቅሳለን፤ ወደ አንተ እንማለላለን ለዘላለሙ፤ ሕዝብ፦ አሜን
Remember not against us former iniquities: let Thy tender mercies, O God, speedily prevent us. Towards Thee we cry, towards Thee we weep, Thee we entreat, world without end. Congregation: Amen
ስዕለ ማርያም]
[የእመቤታችን ምስል በጸጥታ ጊዜ ይታያል]
[St. Mary Icon Displayed for Silent Worship]
ባታችን ሆይ የምትኖር በሰማይ መንግሥትህ ትምጣልን ክብርህን እንድናይ ፈቃድህ በሰማይ ሕይወት እንደሆነ እንዲሁ በምድር ሰላምን ስጠን ስጠን ለዛሬ የዕለት ምግባችንን በደላችንንም ይቅር እንድትለን ጌታ ሆይ አታግባን ከክፉ ፈተና አንተ ካልረዳኸን ኃይል የለንምና ኃይልና ምስጋና መንግሥትም ያንተው ናት አሜን ለዘለዓለም ይሁንልን ሕይወት
አባታችን ሆይ የምትኖር በሰማይ መንግሥትህ ትምጣልን ክብርህን እንድናይ ፈቃድህ በሰማይ ሕይወት እንደሆነ እንዲሁ በምድር ሰላምን ስጠን ስጠን ለዛሬ የዕለት ምግባችንን በደላችንንም ይቅር እንድትለን ጌታ ሆይ አታግባን ከክፉ ፈተና አንተ ካልረዳኸን ኃይል የለንምና ኃይልና ምስጋና መንግሥትም ያንተው ናት አሜን ለዘለዓለም ይሁንልን ሕይወት
Our Father who art in heaven, hallowed be Thy name... [Amharic background hymn variant of the Lord's Prayer]
መቤቴ ማርያም ሆይ (፪ ጊዜ) በመልአኩ ገብርኤል ሰላምታ እንደተነገረሽ ሰላም እንላለን እኛም ልጆችሽ (፪ ጊዜ) በሐሳብሽ ድንግል ነሽ (፪ ጊዜ) በሥጋሽም ድንግል ነሽ የልዑል እናቱ ደግሞም የአሸናፊ ማኅበራችንን በእውነት ደግፊ (፪ ጊዜ) ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ (፪ ጊዜ) የተባረክሽ ነሽ ብሩክ ከሚባለው ከማኅፀንሽ ፍሬ ጸጋን እንዲያድለን ለምኚልን ዛሬ (፪ ጊዜ)
እመቤቴ ማርያም ሆይ (፪ ጊዜ) በመልአኩ ገብርኤል ሰላምታ እንደተነገረሽ ሰላም እንላለን እኛም ልጆችሽ (፪ ጊዜ) በሐሳብሽ ድንግል ነሽ (፪ ጊዜ) በሥጋሽም ድንግል ነሽ የልዑል እናቱ ደግሞም የአሸናፊ ማኅበራችንን በእውነት ደግፊ (፪ ጊዜ) ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ (፪ ጊዜ) የተባረክሽ ነሽ ብሩክ ከሚባለው ከማኅፀንሽ ፍሬ ጸጋን እንዲያድለን ለምኚልን ዛሬ (፪ ጊዜ)
O Our Lady Mary, with the salutation of Gabriel... [Amharic devotional Mary hymn]
ጋና ክብርን የተሞላሽ ሆይ (፪ ጊዜ) ደስ ይበልሽ ያወርድ የነበረው ለእስራኤል መና ቸሩ ፈጣሪያችን ካንቺ ጋር ነውና (፪ ጊዜ) ለምኚ ኢየሱስን ይቅር እንዲለን (፪ ጊዜ) በደላችንን የኃጢአት ባርነት ከእኛ እንዲወጣ ተማፅነንብሻል እንድትሆኚን ተስፋ (፪ ጊዜ) አሜን ....
ጸጋና ክብርን የተሞላሽ ሆይ (፪ ጊዜ) ደስ ይበልሽ ያወርድ የነበረው ለእስራኤል መና ቸሩ ፈጣሪያችን ካንቺ ጋር ነውና (፪ ጊዜ) ለምኚ ኢየሱስን ይቅር እንዲለን (፪ ጊዜ) በደላችንን የኃጢአት ባርነት ከእኛ እንዲወጣ ተማፅነንብሻል እንድትሆኚን ተስፋ (፪ ጊዜ) አሜን ....
O full of grace and honor... [Amharic devotional Mary hymn continued]
ድንኑ አርእስቲክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ በአደ ገብሩ ካህን ከመ ይባርክክሙ። ሕዝብ፦ አሜን እግዚአብሔር ይባርከነ በአደ ገብሩ ካህን።
በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ፤ አገልጋይ በሚሆን በካህኑ እጅ ይባርካችሁ ዘንድ፤ ሕዝብ፦ አሜን እግዚአብሔር በካህኑ እጅ ይባርከን።
Bow your heads in front of the Lord our God, that He may bless you at the hand of His servant the priest. People: Amen, may He bless us at the hand of His servant the priest.
ሜን እግዚአብሔር ይባርከነ ወይሣሃለነ። ካህን፦ ኦ እግዚኦ አድኅን ሕዝበከ ወባርክ ርስተከ ......
አሜን እግዚአብሔር ይባርክን ይቅርም ይበለን፤ ካህን፦ አቤቱ ሕዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ......
Amen, God bless us and have mercy upon us. Priest: O Lord, save Thy people and bless Thine inheritance…
ግዚአብሔር የሀሉ ምስለ ኵልክሙ። ምስለ መንፈስከ።
እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋር ይሁን። ከመንፈስህ ጋራ
The Lord be with you all. And with Thy spirit
ሜን እግዚአብሔር ይባርከነ ለእለ ንቀውም በሰላም ሥጋከ ወደመከ ዘተመጦነ ለስርየተ ኃጢአት ይኩነነ በኃይለ መንፈስ ቅዱስ ከመ ንኪድ ኵሎ ኃይለ ጸላኢ።
አሜን እግዚአብሔር እኛን አገልጋዮቹን በሰላም ይባርከን፤ የተቀበልነውን ሥጋህና ደምህን ለሥርየት ይሁንልን፤ የጠላትን ኃይል ሁሉ በመንፈስ እንረግጥ ዘንድ አሰልጥነን
Amen, God bless us His servants in peace. May the Body and Blood we have received be for the remission of sins, and empower us through the Holy Spirit to trample on all the power of the enemy.
ረከተ እዴከ ቅድስት እንተ ምልዕተ ምሕረት ንሴፎ ኵልነ አርሕቀነ እምኵሉ ምግባረ እኩይ ወዲበ ኵሉ ምግባረ ሰናይ ደምረነ ቡሩክ ዘወሀበነ ሥጋሁ ቅዱሰ ወደሞ ክቡረ።
ምሕረትን የተሞላች ክብርት የምትሆን የእጅህን በረከት ሁላችን ተስፋ እናደርጋለን፤ ከክፉ ሥራ ሁሉ አርቀን፤ በበጎውም ሥራ ሁሉ አንድ አድርገን ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙንም የሰጠን ብሩክ ነው
Through the blessing of Thy holy hand which is full of mercy, we wait for the hope of us all. Keep us from every evil work and unite us in every good work. Blessed is He who gave us His holy Body and His precious Blood.
ጋ ነሣእና ወሕይወተ ረከብነ በኃይለ መስቀሉ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ኪያከ ነአኵት እግዚኦ ነሢአነ ጸጋ ዘእመንፈስ ቅዱስ።
ጸጋን ተቀበልን ሕይወትህንም በኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ኃይል አገኘን፤ አቤቱ ከመንፈስ ቅዱስ የተገኘ ጸጋን ተቀበልን አንተን እናመሰግንሃለን
We have received of Thy grace and found life through the power of His cross. O Lord, we render Thee thanks after receiving the grace of the Holy Spirit.
ትዉ በሰላም
በሰላም ወደ ቤታችሁ ግቡ
Go in peace.
